Telegram Group & Telegram Channel
እድሜ ለኮሮና
ስንቱን አስተዋውቆ ያሳየናል ገና
'ርዕሱ ነው 😁
__________

( ሚካኤል_እንዳለ )

አንቺ ሥራ ዋይ ነሽ ማታ ገቢ እኔም
አላይሽ በቀኑ ፥ አታይኝም አንቺም
ጠዋት እንደወጣን ፥ እንደ ግንቦት ጀንበር
ማታ ነው 'ምንገባው ግጦሽ ተሰማርታ እንደዋለች ጊደር
እሱንም ለማደር !
.
.
የት ውዬ እንደመጣው ፥ በምንም አታውቂ
ያንቺን አትነግሪኝ ፥ የኔን አጠይቂ ?
ቀኑን ሙሉ ስንዞር
ውሃ እንደተጠማ እንደራበው ንሥር
ለወግ ያህል ነበር
የምንተያየው ስንገባ 'ባንድ በር
እሱንም ለማድር !
.
.
አመታትን ቆጥረን አብረን ብንኖርም
በአንድ ትሪ እንጂ አብረን አልበላንም
ገላችን የሚያርፈው
'ባንድ አልጋ ቢሆንም
ጎን ለጎን እንጂ ፥ አብረን አልተኛንም
ትዳር ይሄ አይደለም እስኪ እወቂያቸው
አብሮ መብላትና ባንድ ትሪ መብላት ልዩነት አላቸው
አብሮ መተኛትም ባንድ አልጋ ከማደር ለየቅል እያቸው
.
.
ያኔ ድሮ ድሮ
ከሥር ከመሰረት ካብሮነት ጅማሮ
ተቀንጭቦ ጊዜ ለማሳለፍ አብሮ
አንድነት ከሌለ
የሚያስተዋውቀን ፥ የጋርዮሽ ዓለም
አብሮ መኖር ከንቱ ለመተኛትማ ይገናኛል ሁሉም
.
.
ዛሬ ደዌ ሰፍቶ
ሳታውቂው አግብተሽ ሳያውቅሽ አግብቶ
እንደ እኔና እንዳንቺ ፥ ሁሉ ቀሳ ገብቶ
ጊዜ ሲያበጥረው ሲሰለቻች ሁሉም
ጠባያችን እርቃን ፥ አደባባይ ሲቆም
እንደ በጋ ሰማይ ፥ ሲገለጥ እውነቱ
በአንድ አብሮ ሲውል ፥ ሁሉ ሰው ከቤቱ
እድሜ ለበሽታ
ደፋሪው ሲበዛ ይተዋወቅ ጀመር ያገር 'ባል ከሚስቱ

@mebacha
@ethio_art



tg-me.com/Mebacha/115
Create:
Last Update:

እድሜ ለኮሮና
ስንቱን አስተዋውቆ ያሳየናል ገና
'ርዕሱ ነው 😁
__________

( ሚካኤል_እንዳለ )

አንቺ ሥራ ዋይ ነሽ ማታ ገቢ እኔም
አላይሽ በቀኑ ፥ አታይኝም አንቺም
ጠዋት እንደወጣን ፥ እንደ ግንቦት ጀንበር
ማታ ነው 'ምንገባው ግጦሽ ተሰማርታ እንደዋለች ጊደር
እሱንም ለማደር !
.
.
የት ውዬ እንደመጣው ፥ በምንም አታውቂ
ያንቺን አትነግሪኝ ፥ የኔን አጠይቂ ?
ቀኑን ሙሉ ስንዞር
ውሃ እንደተጠማ እንደራበው ንሥር
ለወግ ያህል ነበር
የምንተያየው ስንገባ 'ባንድ በር
እሱንም ለማድር !
.
.
አመታትን ቆጥረን አብረን ብንኖርም
በአንድ ትሪ እንጂ አብረን አልበላንም
ገላችን የሚያርፈው
'ባንድ አልጋ ቢሆንም
ጎን ለጎን እንጂ ፥ አብረን አልተኛንም
ትዳር ይሄ አይደለም እስኪ እወቂያቸው
አብሮ መብላትና ባንድ ትሪ መብላት ልዩነት አላቸው
አብሮ መተኛትም ባንድ አልጋ ከማደር ለየቅል እያቸው
.
.
ያኔ ድሮ ድሮ
ከሥር ከመሰረት ካብሮነት ጅማሮ
ተቀንጭቦ ጊዜ ለማሳለፍ አብሮ
አንድነት ከሌለ
የሚያስተዋውቀን ፥ የጋርዮሽ ዓለም
አብሮ መኖር ከንቱ ለመተኛትማ ይገናኛል ሁሉም
.
.
ዛሬ ደዌ ሰፍቶ
ሳታውቂው አግብተሽ ሳያውቅሽ አግብቶ
እንደ እኔና እንዳንቺ ፥ ሁሉ ቀሳ ገብቶ
ጊዜ ሲያበጥረው ሲሰለቻች ሁሉም
ጠባያችን እርቃን ፥ አደባባይ ሲቆም
እንደ በጋ ሰማይ ፥ ሲገለጥ እውነቱ
በአንድ አብሮ ሲውል ፥ ሁሉ ሰው ከቤቱ
እድሜ ለበሽታ
ደፋሪው ሲበዛ ይተዋወቅ ጀመር ያገር 'ባል ከሚስቱ

@mebacha
@ethio_art

BY መባቻ ©




Share with your friend now:
tg-me.com/Mebacha/115

View MORE
Open in Telegram


መባቻ © Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

Telegram auto-delete message, expiring invites, and more

elegram is updating its messaging app with options for auto-deleting messages, expiring invite links, and new unlimited groups, the company shared in a blog post. Much like Signal, Telegram received a burst of new users in the confusion over WhatsApp’s privacy policy and now the company is adopting features that were already part of its competitors’ apps, features which offer more security and privacy. Auto-deleting messages were already possible in Telegram’s encrypted Secret Chats, but this new update for iOS and Android adds the option to make messages disappear in any kind of chat. Auto-delete can be enabled inside of chats, and set to delete either 24 hours or seven days after messages are sent. Auto-delete won’t remove every message though; if a message was sent before the feature was turned on, it’ll stick around. Telegram’s competitors have had similar features: WhatsApp introduced a feature in 2020 and Signal has had disappearing messages since at least 2016.

መባቻ © from ca


Telegram መባቻ ©
FROM USA